ethiofight.blogspot.com
Fight injustice: 2012-12-30
http://ethiofight.blogspot.com/2012_12_30_archive.html
If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu. Thursday, January 3, 2013. የማፍረስ አባዜ – ፕ/ር መስፍን ወልደ-ማርያም: ፕ/ር መስፍን ወልደ-ማርያም. Profesor Mesfin W.Mariam. 8220;መካብ ሲያቅት ማፍረስ ሥራ ይሆናል”. በአለፉት ሃያ አንድ ዓመታት፣ በተለይም ከ1997 ዓ.ም. ወዲህ፣ የወያኔ/ኢሕአዴግ አገዛዝ ልዩ መታወቂያው ያደረገው እያፈረሱ መገንባትን ነው፤ ማፍረስ ቀላል ሥራ ነው፤ ጭንቅላትም፣ ማሰብም አይጠይቅም፤ ልብም፣ ስሜትም አይጠይቅም፤ የሚጠይቀው የዝሆን አካልና ጉልበት ብቻ ነው፤ አንድ ቤተሰብ ስንት ዓመት በዚያ ቤት ውስጥ ኖረ? ጎረቤቶች ምን ዓይነት ትስስር አላቸው? Monday, December 31, 2012. 160;በተወሰኑ ጳ...
ethiofight.blogspot.com
Fight injustice: 2013-03-24
http://ethiofight.blogspot.com/2013_03_24_archive.html
If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu. Saturday, March 30, 2013. ስለ አባይ ግድብ “አድርባይ” እንሁን? ሰሞኑን ኢህአዴግ ጉባኤውን ሲጨርስ “አድርባይነት አሰጋኝ” ብሎናል። አባላቶቼ አድርባይ ሆነዋልና በዚህ ከቀጠልኩ እሰምጣለሁ የሚል ስጋት እንዳለበትም አስታውቆናል። ከፍርሃቻው ብዛት የተነሳ አድርባይነትን ለመዋጋትና “መድረክ ላይ ለመጥለፍ” በቁርጠኛነት እንታገላለን ብለው አቋማቸውን ነግረውናል። የሚገርመው ግን አድርባይነትን የፈጠረና ያነገሰው ራሱ ኢህአዴግ መሆኑን መዘንጋቱ ነው።. 8220;የህዳሴው ግድብ” ከግማሽ በላይ የኢትዮጵያ አይደለም. ትልቁን ድርሻ ኤፈርት ይዟል፡፡ ምንጭ፤ www.goolgule.com. Friday, March 29, 2013.
ethiofight.blogspot.com
Fight injustice: 2013-02-24
http://ethiofight.blogspot.com/2013_02_24_archive.html
If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu. Monday, February 25, 2013. ሽማግሌዎች ብፁዕ አቡነ ሳሙኤልን አነጋገሩ፤ አስመራጩ መግለጫ ሰጠ. ደጀ ሰላም፤ የካቲት 18/2005 ዓ.ም፤ ፌብሩዋሪ 25/2013/ PDF. 4966; ቅዳሜ የካቲት 16/2005 ዓ.ም ቀርበው በአብዛኛው የቅ/ሲኖዶስ አባላት ይሁንታ አግኝተዋል የተባሉት አም. ት ሊቃነ ጳጳሳት በመጪው ሐሙስ ለሚካሄደው የፓትርያርክ ምርጫ ያለፉ መሆናቸውን አስመራጭ ኮሚቴው ዛሬ በጋዜጣዊ መግለጫው ገልጿል።. Subscribe to: Posts (Atom). View my complete profile. ሽማግሌዎች ብፁዕ አቡነ ሳሙኤልን አነጋገሩ፤ አስመራጩ መግለጫ ሰጠ.
ethiofight.blogspot.com
Fight injustice: 2013-02-03
http://ethiofight.blogspot.com/2013_02_03_archive.html
If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu. Wednesday, February 6, 2013. የባለራዕይ ወጣቶች ማህበር ሊቀመንበር በተፈበረከ መረጃ መንግስት ሊያስረው እንደሚፈልግ ገለፀ. 8220;የኢህአዴግ ስርአት መወገድ አለበት፤ ሙሉ ጊዜዬን ለፖለቲካ ስራ በማዋል ስርአቱን ለመታገል ተዘጋጅቻለሁ”ሀብታሙ አያሌው. ላለፈው አንድ አመት የባለራዕይ ወጣቶች ማህበር ሊቀመንበር የሆነው ሀብታሙ አያሌው ከአሸባሪ ድርጅቶች ጋር ግንኙነት እንዳለው በማስመሰል በኢሜልና በስልክ የማያውቃቸው መልዕክቶች እየደረሱት እንደሆነ ለፍኖተ ነፃነት ገለፀ፡፡. Un forgiveness historical crime committed by Ethiopia regime. Tuesday, February 5, 2013.
ethiofight.blogspot.com
Fight injustice: 2013-01-13
http://ethiofight.blogspot.com/2013_01_13_archive.html
If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu. Friday, January 18, 2013. የቅ/ሲኖዶሱን ውሳኔ የተቃወሙት ዋና ጸሐፊው ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል የሥልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ አቀረቡ. 8249;‹ማንንም አሿሿሚ አይደለሁም፤ የሥልጣን ጥመኞችን አላገለግልም››. ውድ የዘ-ሐበሻ አንባቢዎች ይህ ዘገባ ከደረሰን በኋላ ሐራ ተዋሕዶ የተሰኘው ድረ ገጽ በአቡነ ሕዝቅኤል የሥልጣን መልቀቂያ ዙሪያ የሚከተለውን ሰፊ ዘገባ አቅርቧል። እንደወረደ እንደሚከተለው አቅርበነዋል።. ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፌስ ቡክ እንዳተመው. ከመለስ ሞት በኋላ መረጋጋት የተሳነው ኢህአዴግ ከበርካታ ችግሮች ጋር ፊት ለፊት. የበረከትን መፅሃፍ ለመሸጥ (ገዥ ፍለጋ) በየተቋማቱ እየተንከራተቱ ነው፣.
ethiofight.blogspot.com
Fight injustice: 2013-01-20
http://ethiofight.blogspot.com/2013_01_20_archive.html
If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu. Sunday, January 20, 2013. የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፓሬሺን 70 በመቶው የአመራር ቦታ በህወሀት አባለት የተያዘ ነው ተባለ. ኢሳት ዜና:-ግንቦት7 የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ለኢሳት በላከው ሁለተኛ ጥናቱ ላይ እንዳመለከተው በ11 መምሪያዎች የተዋቀረው በስሩ አስራ ሦስት ግዙፍ እንዱስትሪዎቸን የሚያስተዳደርው የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፓሬሺን አስራ አንድ ትላልቅ መምሪያዎችና አስራ ሦስት ግዙፍ እንዱሰትሪዎች በዋና ሀላፊነት፤ በዳይሬክተርነትና በምክትል ዳይረክትርነት የሚመሩ በ29 የከፍተኛ አመራር አባላት ነው።. ፍረደም ሐውስ የ 2013 ኢትዮጵያ ነጻነት የሌለባት ናት አለ.
ethiofight.blogspot.com
Fight injustice: 2013-04-28
http://ethiofight.blogspot.com/2013_04_28_archive.html
If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu. Friday, May 3, 2013. ሦስት:- ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ. ሁለት፦ ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ: By መስፍን ወልደ ማርያም. አንድ ፦ ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ: By መስፍን ወልደ ማርያም. የእነአንዱአለም እና እስክንድር ነጋ ነገር በጠቅላይፍ/ቤት (ወሰንሰገድገብረኪዳን). ሰበር ዜናውን ከስፍራው የዘገበው ጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ገብረኪዳን፤ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የነበረውን የችሎት ሂደት በዝርዝር ዘግቧል። ከዚህ ቀጥሎ እናቀርባለን። . 8220;ሀገሬን ሀገሬን – የምትል ወፍ አለች. Awesome I...
ethiofight.blogspot.com
Fight injustice: 2013-03-31
http://ethiofight.blogspot.com/2013_03_31_archive.html
If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu. Sunday, March 31, 2013. ከቤንሻንጉል አማርኛ ተናጋሪ ዜጎችን በግፍ የማፈናቀሉ ተጠናክሮ ቀጥሏል. ጥቃቱ ህፃናትና አረጋውያን ላይም እየደረሰ ነው. የመንግስትን ዘር ማፅዳት ዘመቻ ማስቆም የሁሉም ኢትዮጵያዊ ኃላፊነት ነው. ፍኖተ ነጻነት ርዕሰ አንቀጽ. አንባገነኑ የኢህአዴግ መንግስት የጻፈው ግን የማያነበው፣ አስከብረዋለሁ የሚለው ግን የማያከብረው የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገመንግስት በአንቀፅ 32 ማንኛውም ኢትዮጵያዊም ሆነ በህጋዊ መንገድ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖር የውጪ ዜጋ በነፃነት በመላ ሀገሪቱ የመንቀሳቀስ፣ የሚኖርበትን ቦታ የመምረጥ መብት እንዳለው ይደነግጋል፡፡. ወንጀለኞች በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ እንጠይቃለን!
ethiofight.blogspot.com
Fight injustice: 2013-05-05
http://ethiofight.blogspot.com/2013_05_05_archive.html
If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu. Saturday, May 11, 2013. ሚኒስተር መላኩ ፈንታ በሙስና ተጠርጥረው ታሠሩ. 160;ሚኒስተር መላኩ ፈንታ በሙስና ተጠርጥረው ታሠሩ [የመግለጫው ሙሉ ቃል]. ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መንግስት የፌዴራል የስነ ምግባር ጸረ ሙስና ኮሚሽን የተሰጠ የዜና መግለጫ. በዛሬው እለት የፌዴራል የስነ ምግባር ጸረ ሙስና ኮሚሽን በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ሁለት የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት የሚገኙባቸውን 12 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር አውሏል፡፡. Sunday, May 5, 2013. የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች ተመፅዋች ሆኑ. 8220;ኢህአዴግ ተቃዋሚዎችን እያፈረሰ የራሱን ይፈጥራል”. Subscribe to: Posts (Atom).
ethiofight.blogspot.com
Fight injustice: ሁለት፦ ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ: By መስፍን ወልደ ማርያም
http://ethiofight.blogspot.com/2013/05/by_3.html
If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu. Friday, May 3, 2013. ሁለት፦ ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ: By መስፍን ወልደ ማርያም. ይቀጥላል—————–. Subscribe to: Post Comments (Atom). View my complete profile. ሦስት:- ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ. ሁለት፦ ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ: B. አንድ ፦ ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ: B. የእነአንዱአለም እና እስክንድር ነጋ ነገር በጠቅላይፍ/ቤት (ወሰንሰገድገብረኪዳን. 8230;… ከ ፍሰሓ ደስታ ጋር ማወዳደር!